2020-09-29 22:17:19
ዕብራውያን ምዕራፍ 1 part 5
. በረከት ተሾመ
ዕብራውያን 1፥8-7
"ስለ ልጁ ግን፡— አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ፥ ይላል።ደግሞ፡— ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም፥ ይላል።
ነገር ግን ከመላእክት፡— ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ
ከቶ ለማን ብሎአል? ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?"
እግዘብሔር አብ አባት እራሱ ኢየሱስን "አምላክ ሆይ" ብሎ ጠርቶታል
ኢየሱስ ለእኛ አማኞች ወንድማችን ጓደኛችንም ጭምር ነው
ሁሌ በዙሪያቹ ያሉ እናንተን ሊያገለግሉ የተሰናዱ መላዕክት በዙሪያቹ እንዳሉ አትርሱ
በሁሉም ትምርቶች ላይ የስህተት አስተምሮችን እንመታለን እናፈርሳለን !
ከዚህ በፊት የነበረውን ትምርትን ለመስማት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ
https://t.me/ambassadorlife/2851
ለሚኖራቹ አስተያየት እና ጥያቄ
@BEREKETTESHOME
. 23:36 11.2MB
share share share
@AMBASSADORLIFE
@AMBASSADORLIFE
3.4K views ⒺⓀⒾⓨⒺⒺ ✟, edited 19:17