Get Mystery Box with random crypto!

ዕብራውያን ምዕራፍ 2 part 3 . በረከት ተሾመ ዕብራውያን 2 ፥5-7 ስለ እር | Ambassador life

ዕብራውያን ምዕራፍ 2 part 3
. በረከት ተሾመ

ዕብራውያን 2 ፥5-7
ስለ እርሱ የምንናገርበትን የሚመጣውን ዓለም ለመላእክት ያስገዛው አይደለምና።ነገር ግን አንዱ በአንድ ስፍራ፡— ታስበው ዘንድ ሰው ምንድር ነው? ወይስ ትጎበኘው ዘንድ የሰው ልጅ ምንድር ነው?ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አሳነስኸው፤ የክብርና የምስጋና ዘውድ ጫንህለት፥ በእጆችህም ሥራ ላይ ሾምኸው፤

መዳን የኢየሱስን ሰው የመሆን አላማ ከመረዳት ይጀምራል ያን ያላወቀ ሰው የዘላለም ህይወት የለውም

ተራ ያለመሆናቹን የኢየሱስን ደም የሚያህን ዋጋ እንዳላቹ እስካልተረዳቹ ድረስ እራሳቹን ያለማክበር እና የባዶነት ስሜት እይተሰማቹ ነው ምትቀጥሉት

በነገር ሁሉ እኛን መምሰል ያስፈለገው ለሀጥያት የሚገባውን ቅጣት ለመቀጣት እኛን መምሰሉ ለዛ ነው ያስፈለገው

የዘራነውን ያንኑ እናጭዳለን ሀጥያት ቀላል ነገር አይደለም

በሁሉም ትምርቶች ላይ የስህተት አስተምሮችን እንመታለን እናፈርሳለን !


ከዚህ በፊት የነበረውን ትምርትን ለመስማት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ
https://t.me/ambassadorlife/2860
ለሚኖራቹ አስተያየት እና ጥያቄ
@BEREKETTESHOME

. 25:39 11.9MB

share share share

@AMBASSADORLIFE
@AMBASSADORLIFE